No media source currently available
አቃቤ ሕግ ዛሬ በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቆጠራቸው ሁለት ተጨማሪ ምስክሮች ፓሊስ ሊያቀርባቸው እንዳልቻለ ገለፀ፡፡