No media source currently available
ሩሲያ በጎረቤቶቿ ላይ በተለይ በምርጫ ሂደቶቻቸው ውስጥ ጣልቃ እየገባች ምስቅልቅል ለመፍጠርና ኢ-ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰቦችን ለመጫን በተከታታይ ትከተለዋለች ያሉትን ባህርይዋን የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን አወገዙ።