No media source currently available
የእሥላማዊ መንግሥት ቡድንን ሽንፈት ተከትሎ ዩናይትድ ስቴትስ በአካባቢው ከሽብሩ ቡድን ጋር ሲፋለሙ ለነበሩ ቡድኖች ስትሰጥ የቆየችውን ድጋፍ እየቀነሰች መሆኗን ዋይት ሃውስ ትናንት አስታውቋል።