No media source currently available
ለስድስት ዓመታት ሲካሄድ የቆየውን የሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ለማክተም የታለመውና የሀገሪቱ መንግሥትና ተቃዋሚዎች አዲስ ዙር ድርድር ዛሬ ማክሰኞ ጂኒቫ ላይ ይከፈታል፡፡