No media source currently available
በዝቅተኛው የልማት እርከን ላይ የሚገኙት የዓለም ታዳጊ ሀገሮች፣ የኃይል አቅርቦትን ለቤትና ለምርት ለአገልግሎት በማዳረስ ረገድ በእጅጉ ወደ ኋላ እየቀሩ መሆናቸውን አንድ የመንግሥታቱ ድርጅት ዘገባ አስታወቀ፡፡