በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ጉጂ የቀንጥቻ ሰው ሰልፍ ወጣ


በምሥራቅ ጉጂ የቀንጥቻ ሰው ሰልፍ ወጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:13 0:00

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን ሰባ ቦሩ ወረዳ የቀንጥቻ ቀበሌ ነዋሪዎች ዛሬ ብዙ ሰው የተሣተፈበት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ጥያቄዎቻቸው ከአካባቢ ጥበቃ፣ የልማት ተጠቃሚነትና የሥራ ዕድል ጋር የተያያዙ መሆናቸውን ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG