በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ ማዕከላዊ ኮሚቴ ግምገማ ላይ የተደረገ ውይይት


በሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ ማዕከላዊ ኮሚቴ ግምገማ ላይ የተደረገ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:20:48 0:00

የሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ ማከላዊ ኮሜቴ ላለፉት ሦስት ሳምንታት ስለ ስትራቴጃዊ አመራር፣ ስለፖለቲካዊ ሁኔታዎች፣ ስለ መላ የልማት ትራንስፎርሜሽን፣ ዲሚክራስያዊ ስርዓትን ስለማነፁ ያሉትን ሁኔታዎች ጥልቀት ባለው መንገድ በመገምገም መሰረታዊ ድክመቶች ያላቸውን መርምሯል የሚል መግለጫ ባለፈው አርብ አውጥቷል።

XS
SM
MD
LG