No media source currently available
የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጥቅምት 16 በድጋሚ የተደረገውን የኬንያን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት አፀና። በዚህም ተቀማጩ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ያሸነፉትን ምርጫ አፅድቋል።