በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዚምባብዌ - ያች ቀን እነሆ ደረሰች


ዚምባብዌ - ያች ቀን እነሆ ደረሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:57 0:00

የዚምባብዌው የረዥም ጊዜ መሪ ሮበርት ሙጋቤ ዋና ከተማዪቱ ሃራሬ ውስጥ “በቁም እሥር” ላይ መሆናቸውን የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ጄከብ ዙማ አረጋግጠዋል። ሮበርት ሙጋቤ ከ37 ዓመታት የፕሬዚዳንትነት ዘመን በኋላ ወታደራዊ ድጋፍ ባለው እንቅስቃሴ ዛሬ ከመንበረ ሥልጣናቸው ተገፍተው ወጥተዋል።

XS
SM
MD
LG