No media source currently available
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ሕይወቱ ያለፈው የአቶ አርማዬ ዋቄ የአሟሟት ሁኔታ እንዲጣራላቸው፣ አባት አቶ ዋቄ ማሙ ለፍርድ ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡