No media source currently available
137 ኢትዮጵያዊያንን በሕገወጥ መንገድ ወደ ኬንያ እንዲገቡ ያደረጉ ሁለት ግለሰቦች ዛሬ ኬንያ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።