በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በምንጃር ግጭት ሁለት ሰዎች ቆስለው አንድ ሞቷል" - የምንጃር ነዋሪ


"በምንጃር ግጭት ሁለት ሰዎች ቆስለው አንድ ሞቷል" - የምንጃር ነዋሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

በአማራ ክልል በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በአረርቲ ከተማ አስተዳደር ለ15 ቀናት ያህል መብራት በመጥፋቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ያካሄዱት የተቃውሞ ሰልፍ ወደ ግጭት ማምራቱንና ግጭቱን ተከትሎም ከሰልፈኞቹ በአንዳንዶቹ ላይ የመቁሰል ጉዳት እንደደረሰባቸውና በተጨማሪም ከአረርቲ ከተማ ወጣ ብሎ የሚገኝ የችፑድ ማምረቻ ፋብሪካ ቃጠሎ የደረሰበት መሆኑን ትናት ምሽት ዘግበናል።

XS
SM
MD
LG