No media source currently available
የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ሦስተኛ ምድብ ችሎት የቀድሞውን የአንድነትና ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሽበሺንና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩን ዛሬ በነፃ አሰናበተ፡፡