No media source currently available
የኬንያ ፖሊስ ባለፈዉ አርብ በቁጥጥር ሥር ያዋላቸዉ 137 ህገ ወጥ የኢትዮጵያዉያ ፍልሰተኞች ላይ ትላንት ከሰዓት ብይን ሰጠ። በፍርዱም እያንዳንዳቸዉ 300 የአሜርካን ዶላር ወይም የ 6ወር እሥራት ተላልፎባቸዋል።