No media source currently available
አሚሶም በሚል ምኅፃር የሚጠራው የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ከሶማሊያ መውጣት እንደሚጀምር እዚያው የሚገኙት የተልዕኮው አዛዥ አስታወቁ።