በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳሕል ሀገሮች አሸባሪነት አዳጋን ለመታግል የሚያደርጉት ጥረት


የሳሕል ሀገሮች አሸባሪነት አዳጋን ለመታግል የሚያደርጉት ጥረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

ኒጀር ውስጥ በቅርቡ አራት የልዩ ኃይል አባላት ወታደሮችን ሕይወት ያጠፋው የደፈጣ ጥቃት ከሠሃራ በመለስ በሚገኘው የሳሕል ክልል ክፍሎች የፀጥታ ሁኔታው እየተዳከመ መሄዱን አመልክቷል። አምስት የሳሕል ክልል ሀገሮች ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ሞሪታንያ፣ ኒጀርና ቻድ በአካባቢው ያለውን የአሸባሪነት አዳጋን ለመታግል የሕብረት ወታደራዊ ኃይል ለመመሥረት ስለሚያደርጉት ጥረት የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ዘጋቢ ማርያማ ዲያሎ አጠናቅራዋልች፡፡

XS
SM
MD
LG