በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ በዋስ መለቀቅ ትዕዛዝ ላይ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ማብራሪያ ጠየቀ


አቶ በቀለ ገርባ በዋስ መለቀቅ ትዕዛዝ ላይ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ማብራሪያ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:14 0:00

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ በዋስ እንዲለቀቁ የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ትናንት በሰጠው ትዕዛዝ ላይ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተጨማሪ ማብራሪያ በመጠየቁ እሥረኛው ዛሬም ሳይለቀቁ ቀርተዋል።

XS
SM
MD
LG