No media source currently available
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ላነሷቸው ጥያቄዎች፣ የሰጧቸው መልሶች ከሀገሪቱ እውነታ ጋር የሚስማሙ አይደለም ሲሉ ቪኦኤ ያናገራቸው የሁለት ተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ገለፁ፡፡