በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዛምቢያ እስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለማስፈታት ጥረት እየተደረገ ነው


በዛምቢያ እስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለማስፈታት ጥረት እየተደረገ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:06 0:00

በሕገወጥ ሰዎች ዝውውር ምክንያት ዛምቢያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙት ዜጎቹ 1መቶ አሥራ ሥምንት መሆናቸውን የጠቆመው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲፈቱና ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG