No media source currently available
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በአልሸባብ ላይ ከሚካሄደው ውጊያ አንፃር ይበልጥ ድጋፍ ለማግኘት ጭምር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡