No media source currently available
ከ15 ሰው በላይ ቆስሏል ብለዋል። የሰራዊቱ አባላት እርምጃን ተከትሎ ሰልፈኞች በቁጣ የጭነት መኪናዎችን ማቃጠላቸውን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።