በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት ተከሳሾች እስር ቤት ተደብድበው ሕይወታችው ማለፉ በችሎት ተገለፀ


ሁለት ተከሳሾች እስር ቤት ተደብድበው ሕይወታችው ማለፉ በችሎት ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:02 0:00

በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል በዋለው ችሎት በእነ ብስራት አበራ መዝገብ ከቀረቡት ተከሳሾች መካከል አለማየሁ ዋቄ የተባለ ተከሰሽ እስር ቤት ውስጥ በድብደባ ሕይወቱ ማለፉን አብሮት ተከሶ የነበረ እስረኛ ለችሎት አስረድቷል።

XS
SM
MD
LG