No media source currently available
በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ እና ሁሉን አካታች መንግሥት እንዲመሠረት የሚጠይቀው የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ ረቂቅ ባለፈው መስከረም 18/2010 ዓ.ም. ድምፅ ሊሰጥበት የተወሰነ ቢሆንም፣ መስከረም 22 የሕጉ ረቂቅ በምክር ቤቱ ለውሳኔ ከተያዙ አጀንዳዎች ላይ አንዲነሳ ተደርጓል፡፡