No media source currently available
ሰሞኑን ግጭት ከተቀሰቀሰበት የኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ጮራ ወረዳ የተፈናቀሉ ነዋሪ ንብረታቸው ተቃጥሎ ሸሽተው ወደ መጠለያ መግባታቸውን ገልፀው፤ “አሁን በአብዛኛው ቦታ መረጋጋት ቢታይም በአንዳንድ ቦታዎች ግን ግጭቱ አለ” ብለዋል።