No media source currently available
ላለፉት ተከታታይ ሣምንታት በየሥፍራው ሰልፎች ሲካሂዱባት በሰነበተችው ኦሮምያ ዛሬም በመቱ፣ በጊምቢና በፍቼ “ብዙ ሰው ተገኝቶባዋል” የተባሉ ሰላማዊ ሰልፎች መካሄዳቸው ተገልጿል።