No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ በኢትዮጵያ ያለውን የእናቶች እና የሕፃናት ሞት ለመቀነስ ያለሙ መርኃ ግብሮችን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡