No media source currently available
የአማራና የቅማንት ሕዝቦች ተቀላቅለው በሚኖሩባቸው ስምንት ቀበሌዎች በተካሄደው ሕዝበ ውሳኔ ሰባቱ በነባሩ አስተዳደር መቀጠል እንደሚፈልጉ በድምፃቸው ያረጋገጡበትን ውጤት የፌደሬሽን ምክር ቤት አፀደቀ።