No media source currently available
ላይቤሪያዊያን መጭ ፕሬዚዳንታቸውንና እንደራሴዎቻቸውን ለመምረጥ ይወጣሉ። አሁን ያሉት ፕሬዚዳንት ኤን ጆንሰን ሰርሊፍ ለሁለት የሥልጣን ዘመናት ካገለገሉ በኋላ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት መጨረሻ ይሰናበታሉ። ፉክክሮቹ ሁሉ እያተኮሩ ያሉት ሃገሪቱን በእጅጉ ባደቀቃት ኢቦላ ወረርሽኝ ምክንያት በተጎዱት መሠረተ ልማትና የጤና ጥበቃ አገልግሎት ላይ ነው።