በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ኦክቶበር ቴን” - አዲስ ምዕራፍ ለአሮጌዪቱ ላይቤሪያ


“ኦክቶበር ቴን” - አዲስ ምዕራፍ ለአሮጌዪቱ ላይቤሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

ላይቤሪያዊያን መጭ ፕሬዚዳንታቸውንና እንደራሴዎቻቸውን ለመምረጥ ይወጣሉ። አሁን ያሉት ፕሬዚዳንት ኤን ጆንሰን ሰርሊፍ ለሁለት የሥልጣን ዘመናት ካገለገሉ በኋላ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት መጨረሻ ይሰናበታሉ። ፉክክሮቹ ሁሉ እያተኮሩ ያሉት ሃገሪቱን በእጅጉ ባደቀቃት ኢቦላ ወረርሽኝ ምክንያት በተጎዱት መሠረተ ልማትና የጤና ጥበቃ አገልግሎት ላይ ነው።

XS
SM
MD
LG