No media source currently available
በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ተቋም የሦስተኛ ዓመት ተማሪዎች እና በአስተዳደሩ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት የመኝታ እና የምግብ አገልግሎት እንደተቋረጠ ታወቀ፡፡