No media source currently available
ለአካባቢያዊና ብሔራዊ ጥቅሞቻቸው ሲሉ መንግሥታት የፖለቲካ ጨዋታቸውን ለማጋጋል ስደተሆናችን መጠቀሚያ እያደረጉ በሄዱ መጠን ከጦርነትና ከመሳደድ እየሸሹ ለሚወጡ ሰዎች የሚሰጠው ጥገኝነትና ከለላ እየተሸረሸረ እየተሸረሸረ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ አስጠነቀቁ።