በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ላስ ቬጋስ በደረሰ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ተከስቷል


ላስ ቬጋስ በደረሰ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ተከስቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:53 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ ኔቫዳ ክፍለ ሃገር ላስ ቬጋስ ከተማ ውስጥ አንድ አጥቂ ትናንት ዕሁድ ማታ በካንትሪ ሙዚቃ ዝግጅት ላይ ተኩስ ከፍቶ ቢያንስ ሃምሳ ሰው ገድሎ ከአራት መቶ በላይ ማቁሰሉን ፖሊሶች አስታወቁ። ጥቃቱ በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ በጅምላ የተኩስ ጥቃት በተገደሉ ሰዎች ብዛት ከምንጊዜውም ከፍተኛው መሆኑ ታውቁዋል።

XS
SM
MD
LG