No media source currently available
በኦሮምያና በሶማሌ እንዲሁም በደቡብና በኦሮምያ አዋሣኝ አካባቢዎች ላይ እየታዩ ያሉት ግጭቶች ለሃገሪቱ አጠቃላይ የወደፊት ዕጣ አስጊ ናቸው ሲል የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አስጠንቅቋል።