No media source currently available
በጎሳ ፌደራሊዝም ምክንያት ኢትዮጵያ ወደልተፈለገ የእርስ በእርስ እልቂት ገብታለች ሲሉ መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የጋራ መግለጫ አወጡ፡፡