No media source currently available
በመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት የሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ሙሐሙድ ሰዒድ በኢትዮጵያ ከዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ የወጣውን መግለጫ በተመለከተ የመንግሥትን አቋም ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡