No media source currently available
በጉጂና በቡርጂ ተዋሳኝ አካባቢዎች ባለፈው ሳምንት በተቀሰቀሰ ግጭት ከቡርጂዎች በኩል አንድ ታዳጊን ጨምሮ ቢያንስ ሦስት ሰው ተግድሎብናል ሲሉ አንዱ የቡርጂ ወረዳ ባለሥልጣንና ሌላ ደግሞ የዓይን እማኝ ነኝ ያሉ ሰው ገልፀውልናል ብዛት ያለው የጤፍ ክምር ብለዋል እማኙ፡፡