No media source currently available
ውሳኔ ሕዝብ ይካሄዳል ከተባለባቸው የቅማንት 12 ቀበሌዎች መካከል ትናንት በስምንቱ መካሄዱን የአማራ ክልላዊ አስተዳደር የኮሚኒኬሽንስ ጉዳቶች ጽ/ቤት አስታወቀ።