No media source currently available
በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች በተነሳው ግጭት ከሞቃዲሾ የመጡ ኃይሎች ተሳትፈው እንደሆን የተጠየቀው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስለግጭቱ ዝርዝር መናገር እንደማይቻል አስታውቋል፣ የሰው ሕይወት በማለፉ ግን ማዘኑን ገልጿል፡፡