በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሊቢያ 170 ህገወጥ የሱዳን ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው መለሰች


ሊቢያ 170 ህገወጥ የሱዳን ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው መለሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:06 0:00

ፍልሰተኞቹ የሜዲትራንያንን ባህር በጀልባ በማቋረጥ ወደ አውሮፓ ለመጓዝ ዝግጅት ላይ የነበሩ ሲሆን በፈቃደኝነት ላይ በተመሰረተ ወደ ሃገራቸው መልሷቸዋል፡፡ የሜዲትራኒያንን ባህር በሟቋረጥ አውሮፓ ለመድረስ ሙከራ ለማድረግ ይጠባበቁ የነበሩ ሲሆኑ በሊቢያ የመጠለያ ጣቢያዎች የማስቀመጥና በቂ ማቆያ ስፍራ ባለመኖሩ በተለይም በበጋ ወቅት አስቸጋሪ መሆኑን ሮይተርስ ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG