No media source currently available
ፍልሰተኞቹ የሜዲትራንያንን ባህር በጀልባ በማቋረጥ ወደ አውሮፓ ለመጓዝ ዝግጅት ላይ የነበሩ ሲሆን በፈቃደኝነት ላይ በተመሰረተ ወደ ሃገራቸው መልሷቸዋል፡፡ የሜዲትራኒያንን ባህር በሟቋረጥ አውሮፓ ለመድረስ ሙከራ ለማድረግ ይጠባበቁ የነበሩ ሲሆኑ በሊቢያ የመጠለያ ጣቢያዎች የማስቀመጥና በቂ ማቆያ ስፍራ ባለመኖሩ በተለይም በበጋ ወቅት አስቸጋሪ መሆኑን ሮይተርስ ገልጿል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ