No media source currently available
ኧርማ ተብሎ የተሰየመው ዝናብ የቀላቀለ እጅግ ኃይለኛ የውቅያኖስ ማዕበል ዛሬ፤ ሰኞ ረገብ ብሎ ሰሜን ፍሎሪዳና ደቡባዊ ጆርጅያን እያዳረሰ ነው።