በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሜክሲኮ በደረሰ ርዕደ ምድር፤ ቢያንስ አሥራ ስድስት ሰዎች ሞቱ


ሜክሲኮ በደረሰ ርዕደ ምድር፤ ቢያንስ አሥራ ስድስት ሰዎች ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:54 0:00

ሜክሲኮ ውስጥ ትናንት ማታ በደረሰ ርዕደ ምድር፤ ቢያንስ አሥራ ስድስት ሰዎች መሞታቸው፣ ይህም ከ100 ዓመታት በላይ በሆነው በአገሪቱ የመሬት ነውጥ ታሪክ ከፍተኛው መሆኑን፣ ፕሬዚደንቱ አስታወቁ። በሬክተር መለኪያ 8.2 የተመዘገበው ይህ ነውጥ፣ ቱናላ ከተባለችው ከተማ 100 ኪሎ ርቀት ላይ ነው፣ የሜክሲኮን ደቡባዊ ፓሲፊክ ውቅያኖስ ወደብ ትናንት ሌሊቱን የመታው።

XS
SM
MD
LG