በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሶማሌ ክልል የመጡ የልዩ ፖሊስ አባላት ቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ ከአሥር በላይ ሰዎች ገድሉ


ከሶማሌ ክልል የመጡ የልዩ ፖሊስ አባላት ቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ ከአሥር በላይ ሰዎች ገድሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:25 0:00

በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ከሶማሌ ክልል የመጡ የልዩ ፖሊስ አባላት በሞያሌ ወረዳ ጫሙቅ እና ጎፋ በተባሉ ስፍራዎች ላይ ትናንት ጠዋት ጥቃት ከፍተው ከአሥር በላይ ሰዎች ገድለዋል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG