በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፍልሰተኞች የተመደውን ኮታ አውሮፓ ህብረት አባል ሃገሮች እንዲያከብሩ ተበየነ


ለፍልሰተኞች የተመደውን ኮታ አውሮፓ ህብረት አባል ሃገሮች እንዲያከብሩ ተበየነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

የአውሮፓ ህብረት አባል ሃገሮች የተወሰኑ ፍልሰተኞችን፣ ስደተኞች እና ጥገኝነት ፈላጊዎች እንዲቀበሉ የተመደበውን ኮታ እንዲያከብሩ የህብረቱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ። የአውሮፓ ፍትህ ፍርድ ቤት ሃንጋሪና ስሎቫኪያ የኮታ ምደባውን በመቃወም ያቀረቡትን ክስ ውድቅ አድርጎባቸዋል።

XS
SM
MD
LG