No media source currently available
ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ለሚያሠራው የሕዝብና ቤት ቆጠራ ካርታ ሥራ ያሰማራቸው ቡድኖች አባላት ላለፉት ሁለት ወራት ከስምምነታችን ውጭ በሆነ ሁኔታ ደመወዝም አበልም አልተከፈለንም ሲሉ ቅሬታ አሰሙ።