No media source currently available
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት ሀገር ውስጥ በስደት ላይ ያሉ ብዙ መቶ ሺህዎች ኢትዮጵያውያንን ለማስወጣት ያለውን ዕቅድ እንዲገታ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት /ሂዩማን ራይትስ ዋች/ አሳሰበ፡፡