No media source currently available
የበጎ ሰው ሽልማት ትናንት እሁድ ባካሄደው ሥነ ስርዓት የፌስቱላ መሥራች የሆኑትን ዶ/ር ካትሪን ሃምሊንን ጨምሮ የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ አሥራ አንድ ሰዎች እውቅና ሰጥቷል፡፡