No media source currently available
1ሺሕ 438ኛው የኢድ-አለድሃ በዓል ዛሬ በመላው ዓለም በሚገኙ የእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሮ ውሏል። በዓሉ በኢትዮጵያም በፀሎትና በሶላት ሥነ ሥርዓት ተከብሯል።