No media source currently available
ኬንያ በቅርቡ ያካሄደችው ፕሬዘደንታዊ የምርጫ ሂደት ፍትሃዊ አልነበረም ሲል የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውጤቱን ውድቅ አድርጓል፤ ምርጫው በድጋሚ እንዲካሄድ ወስኗል።