No media source currently available
ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሰለኝ ጋር የተወያዩት የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን የሚሆን የ91 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ ይፋ አድርገዋል።