No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪክስ ቴሌርሰን ሰሞኑን እርሳቸውና አንድ ሌላ ረዳት ለጋዜጠኞች የሰጧቸውን አስተያየት ተከትሎ በቅርቡ ከትራምፕ አስተዳደር ሊሰናበቱ እንደሚችሉ እዚህ በዋሺንግተን አካባቢ በስፋት እየተገረ ነው፡፡