በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከመፈታት በኋላስ?


ከመፈታት በኋላስ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:43 0:00

የቀድሞው አንድነት ፓርቲ አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሺበሺና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሥር ከታሰሩ ከዘጠኝ ወራት በኋላ በ50 ሺሕ ብር ዋስትና ከእስር ተለቀዋል። ጽዮን ግርማ የእስር ቤት ቆይታቸውና ከእስር በኋላ ያለው ሁኔታ ምን እንደሚመስል ጠይቃቸዋለች።

XS
SM
MD
LG